የድንበር አካባቢ ጠንካራ ማህበራዊ ትስስር ለአርብቶ አደሩ ሁለንተናዊ ብልጽግና !

ዛሬ በኢትዮጵያ “FAO” አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በአርብቶ-አደሩ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ የሚመክር መድረክ ላይ በዩጋንዳ ካምፓላ በመገኘት በድንበር አካባቢ የሚገኙ አርብቶ አደሮችን ህይወት በዘላቂነት መቀየር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከኢትዮጵያ፣ደቡብ ሱዳን፣ ኬኒያ እና ከዩጋንዳ የመንግስት አመራሮች እንዲሁም ከ IGAD እና ከ“FAO” ተወካዮች…


